ሁሉም ሱራዎች

ሱራ 91

The Sun

سُورَةُ الشَّمۡسِ

Ash-Shams · መካኛ

ቁልፎች፡ ጄ ቀጣይ አያህ · K የቀድሞ አያህ

ኦዲዮ
  1. 1

    بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ وَٱلشَّمْسِ وَضُحَىٰهَا

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wash shamsi wa duhaa haa

    በፀሐይና በብርሃኗ እምላለሁ፡፡

  2. 2

    وَٱلْقَمَرِ إِذَا تَلَىٰهَا

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wal qamari izaa talaa haa

    በጨረቃም በተከተላት ጊዜ፤

  3. 3

    وَٱلنَّهَارِ إِذَا جَلَّىٰهَا

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wannahaari izaa jallaa haa

    በቀኑም (ፀሐይን) በገለጻት ጊዜ፤

  4. 4

    وَٱلَّيْلِ إِذَا يَغْشَىٰهَا

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wallaili izaa yaghshaa haa

    በሌሊቱም በሸፈናት ጊዜ፤

  5. 5

    وَٱلسَّمَآءِ وَمَا بَنَىٰهَا

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wassamaaa'i wa maa banaahaa

    በሰማይቱም በገነባትም (ጌታ)፤

  6. 6

    وَٱلْأَرْضِ وَمَا طَحَىٰهَا

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wal ardi wa maa tahaahaa

    በምድሪቱም በዘረጋትም፤

  7. 7

    وَنَفْسٍۢ وَمَا سَوَّىٰهَا

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa nafsinw wa maa sawwaahaa

    በነፍስም ባስተካከላትም፤

  8. 8

    فَأَلْهَمَهَا فُجُورَهَا وَتَقْوَىٰهَا

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Fa-alhamahaa fujoorahaa wa taqwaahaa

    አመጽዋንና ፍርሃትዋንም ባሳወቃት (አምላክ እምላለሁ)፡፡

  9. 9

    قَدْ أَفْلَحَ مَن زَكَّىٰهَا

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Qad aflaha man zakkaahaa

    (ከኀጢኣት) ያጠራት ሰው ፍላጎቱን በእርግጥ አገኘ፡፡

  10. 10

    وَقَدْ خَابَ مَن دَسَّىٰهَا

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa qad khaaba man dassaahaa

    (በኀጢኣት) የሸፈናትም ሰው በእውነት አፈረ፡፡

  11. 11

    كَذَّبَتْ ثَمُودُ بِطَغْوَىٰهَآ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Kazzabat Samoodu bi taghwaahaaa

    ሠሙድ ወሰን በማለፍዋ አስተባበለች፡፡

  12. 12

    إِذِ ٱنۢبَعَثَ أَشْقَىٰهَا

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Izim ba'asa ashqaahaa

    ጠማማዋ በተንቀሳቀሰ ጊዜ፡፡

  13. 13

    فَقَالَ لَهُمْ رَسُولُ ٱللَّهِ نَاقَةَ ٱللَّهِ وَسُقْيَٰهَا

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Faqaala lahum Rasoolul laahi naaqatal laahi wa suqiyaahaa

    ለእነርሱም የአላህ መልክተኛ (ሷሊህ) «የአላህን ግመል የመጠጥ ተራዋንም (ተጠንቀቁ)» አላቸው፡፡

  14. 14

    فَكَذَّبُوهُ فَعَقَرُوهَا فَدَمْدَمَ عَلَيْهِمْ رَبُّهُم بِذَنۢبِهِمْ فَسَوَّىٰهَا

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Fakazzaboohu fa'aqaroohaa fadamdama 'alaihim Rabbuhum bizambihim fasaw waahaa

    አስተባበሉትም፡፡ (ቋንጃዋን) ወጓትም፡፡ በኀጢኣታቸውም ምክንያት ጌታቸው (ቅጣትን) በእነርሱ ላይ ደመደመባቸው፤ አስተካከላትም፡፡

  15. 15

    وَلَا يَخَافُ عُقْبَٰهَا

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa laa yakhaafu'uqbaahaa

    ፍጻሜዋንም (የምታስከትለውን) አያፈራም፡፡

የትርጉም እትም፦ am.sadiq

የቁጥር ድምጽ፡ ሚሻሪ ራሺድ አላፋሲ (128kbps via islamic.network CDN)።

ጽሑፍ እና ትርጉሞች፡ api.alquran.cloud · ኡትማኒ አረብኛ።

የአያህ ትርጉም ግልጽ ካልሆነ፣ ብቁ የሆነ አስተማሪን ጠይቅ - በተለይ ለህግ እና ለእምነት ጉዳዮች።