ቁልፎች፡ ጄ ቀጣይ አያህ · K የቀድሞ አያህ
- 1
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ لَآ أُقْسِمُ بِهَٰذَا ٱلْبَلَدِ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Laaa uqsimu bihaazal balad
በዚህ አገር (በመካ) እምላለሁ፡፡
- 2
وَأَنتَ حِلٌّۢ بِهَٰذَا ٱلْبَلَدِ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa anta hillum bihaazal balad
አንተ በዚህ አገር ሰፋሪ ስትኾን፡፡
- 3
وَوَالِدٍۢ وَمَا وَلَدَ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa waalidinw wa maa walad
በወላጂም በወለዳቸውም ሰዎች (በአዳምና በዘሮቹ ሁሉ እምላለሁ)፡፡
- 4
لَقَدْ خَلَقْنَا ٱلْإِنسَٰنَ فِى كَبَدٍ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Laqad khalaqnal insaana fee kabad
ሰውን ሁሉ በእርግጥ በልፋት ውስጥ ኾኖ ፈጠርነው፡፡
- 5
أَيَحْسَبُ أَن لَّن يَقْدِرَ عَلَيْهِ أَحَدٌۭ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Ayahsabu al-lai yaqdira 'alaihi ahad
በእርሱ ላይ አንድም የማይችል መኾኑን ይጠረጥራልን?
- 6
يَقُولُ أَهْلَكْتُ مَالًۭا لُّبَدًا
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Yaqoolu ahlaktu maalal lubadaa
«ብዙን ገንዘብ አጠፋሁ» ይላል፡፡
- 7
أَيَحْسَبُ أَن لَّمْ يَرَهُۥٓ أَحَدٌ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Ayahsabu al lam yarahooo ahad
አንድም ያላየው መኾኑን ያስባልን?
- 8
أَلَمْ نَجْعَل لَّهُۥ عَيْنَيْنِ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Alam naj'al lahoo 'aynayn
ለእርሱ ሁለት ዓይኖችን አላደረግንለትምን?
- 9
وَلِسَانًۭا وَشَفَتَيْنِ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa lisaananw wa shafatayn
ምላስንና ሁለት ከንፈሮችንም፡፡
- 10
وَهَدَيْنَٰهُ ٱلنَّجْدَيْنِ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa hadaynaahun najdayn
ሁለትን መንገዶችም አልመራነውምን?
- 11
فَلَا ٱقْتَحَمَ ٱلْعَقَبَةَ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Falaq tahamal-'aqabah
ዓቀበቲቱንም አልወጣም፡፡
- 12
وَمَآ أَدْرَىٰكَ مَا ٱلْعَقَبَةُ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa maaa adraaka mal'aqabah
ዓቀበቲቱም (መውጣቷ) ምን እንደኾነች ምን አሳወቀህ?
- 13
فَكُّ رَقَبَةٍ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Fakku raqabah
(እርሱ) ጫንቃን መልቀቅ ነው፡፡
- 14
أَوْ إِطْعَٰمٌۭ فِى يَوْمٍۢ ذِى مَسْغَبَةٍۢ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Aw it'aamun fee yawmin zee masghabah
ወይም የረኃብ ባለቤት በኾነ ቀን ማብላት፡፡
- 15
يَتِيمًۭا ذَا مَقْرَبَةٍ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Yateeman zaa maqrabah
የዝምድና ባለቤት የኾነን የቲም፤
- 16
أَوْ مِسْكِينًۭا ذَا مَتْرَبَةٍۢ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Aw miskeenan zaa matrabah
ወይም የዐፈር ባለቤት የኾነን ድኻ (ማብላት ነው)፡፡
- 17
ثُمَّ كَانَ مِنَ ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ وَتَوَاصَوْا۟ بِٱلصَّبْرِ وَتَوَاصَوْا۟ بِٱلْمَرْحَمَةِ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Summa kaana minal lazeena aamanoo wa tawaasaw bissabri wa tawaasaw bilmarhamah
(ዐቀበቲቱን አልወጣም)፡፡ ከዚያም ከነዚያ ከአመኑትና በመታገስ አደራ ከተባባሉት፣ በማዘንም አደራ ከተባባሉት ሰዎች አልኾነም፡፡
- 18
أُو۟لَٰٓئِكَ أَصْحَٰبُ ٱلْمَيْمَنَةِ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Ulaaa'ika As-haabul maimanah
እነዚያ (ይህንን የፈጸሙ) የቀኝ ጓዶች ናቸው፡፡
- 19
وَٱلَّذِينَ كَفَرُوا۟ بِـَٔايَٰتِنَا هُمْ أَصْحَٰبُ ٱلْمَشْـَٔمَةِ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wallazeena kafaroo bi aayaatinaa hum as-haabul Mash'amah
እነዚያም በአንቀጾቻችን የካዱት እነርሱ የግራ ጓዶች ናቸው፡፡
- 20
عَلَيْهِمْ نَارٌۭ مُّؤْصَدَةٌۢ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Alaihim naarum mu'sadah
በእነርሱ ላይ የተዘጋች እሳት አልለች፡፡
የትርጉም እትም፦ am.sadiq
የቁጥር ድምጽ፡ ሚሻሪ ራሺድ አላፋሲ (128kbps via islamic.network CDN)።
ጽሑፍ እና ትርጉሞች፡ api.alquran.cloud · ኡትማኒ አረብኛ።
የአያህ ትርጉም ግልጽ ካልሆነ፣ ብቁ የሆነ አስተማሪን ጠይቅ - በተለይ ለህግ እና ለእምነት ጉዳዮች።