ሁሉም ሱራዎች

ሱራ 89

The Dawn

سُورَةُ الفَجۡرِ

Al-Fajr · መካኛ

ቁልፎች፡ ጄ ቀጣይ አያህ · K የቀድሞ አያህ

ኦዲዮ
  1. 1

    بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ وَٱلْفَجْرِ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wal-Fajr

    በጎህ እምላለሁ፡፡

  2. 2

    وَلَيَالٍ عَشْرٍۢ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa layaalin 'ashr

    በዐሥር ሌሊቶችም፡፡

  3. 3

    وَٱلشَّفْعِ وَٱلْوَتْرِ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wash shaf'i wal watr

    በጥንዱም በነጠላውም፡፡

  4. 4

    وَٱلَّيْلِ إِذَا يَسْرِ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wallaili izaa yasr

    በሌሊቱም በሚኼድ ጊዜ፡፡

  5. 5

    هَلْ فِى ذَٰلِكَ قَسَمٌۭ لِّذِى حِجْرٍ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Hal fee zaalika qasamul lizee hijr

    በዚህ (መሓላ) ለባለ አእምሮ ታላቅ መሓላ አለበትን?

  6. 6

    أَلَمْ تَرَ كَيْفَ فَعَلَ رَبُّكَ بِعَادٍ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Alam tara kaifa fa'ala rabbuka bi'aad

    ጌታህ በዓድ እንዴት እንደ ሠራ አታውቅምን?

  7. 7

    إِرَمَ ذَاتِ ٱلْعِمَادِ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Iramaa zaatil 'imaad

    በኢረም በባለ ረዣዢሚቱ አዕማድ፡፡

  8. 8

    ٱلَّتِى لَمْ يُخْلَقْ مِثْلُهَا فِى ٱلْبِلَٰدِ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Allatee lam yukhlaq misluhaa fil bilaad

    በዚያች ብጤዋ በአገሮች ውስጥ ያልተፈጠረ በኾነችው፡፡

  9. 9

    وَثَمُودَ ٱلَّذِينَ جَابُوا۟ ٱلصَّخْرَ بِٱلْوَادِ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa samoodal lazeena jaabus sakhra bil waad

    በሰሙድም በእነዚያ በሸለቆው ቋጥኝን የቆረጡ በኾኑት፡፡

  10. 10

    وَفِرْعَوْنَ ذِى ٱلْأَوْتَادِ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa fir'awna zil awtaad

    በፈርዖንም ባለ ችካሎች በኾነው፡፡

  11. 11

    ٱلَّذِينَ طَغَوْا۟ فِى ٱلْبِلَٰدِ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Allazeena taghaw fil bilaad

    በእነዚያ በአገሮች ላይ ግፍ የሠሩ፡፡

  12. 12

    فَأَكْثَرُوا۟ فِيهَا ٱلْفَسَادَ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Fa aksaroo feehal fasaad

    በእርሷም ውስጥ ጥፋትን ያበዙ በኾኑት (እንዴት እንደሠራ አታውቅምን?)

  13. 13

    فَصَبَّ عَلَيْهِمْ رَبُّكَ سَوْطَ عَذَابٍ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Fasabba 'alaihim Rabbuka sawta 'azaab

    በእነርሱ ላይም ጌታህ የቅጣትን አለንጋ አወረደባቸው፡፡

  14. 14

    إِنَّ رَبَّكَ لَبِٱلْمِرْصَادِ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Inna Rabbaka labil mirsaad

    ጌታህ በመጠባበቂያ ላይ ነውና፡፡

  15. 15

    فَأَمَّا ٱلْإِنسَٰنُ إِذَا مَا ٱبْتَلَىٰهُ رَبُّهُۥ فَأَكْرَمَهُۥ وَنَعَّمَهُۥ فَيَقُولُ رَبِّىٓ أَكْرَمَنِ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Fa ammal insaanu izaa mab talaahu Rabbuhoo fa akramahoo wa na' 'amahoo fa yaqoolu Rabbeee akraman

    ሰውማ ጌታው በሞከረው ጊዜ፣ ባከበረውና ባጣቀመውም (ጊዜ) «ጌታዬ አከበረኝ (አበለጠኝ)» ይላል፡፡

  16. 16

    وَأَمَّآ إِذَا مَا ٱبْتَلَىٰهُ فَقَدَرَ عَلَيْهِ رِزْقَهُۥ فَيَقُولُ رَبِّىٓ أَهَٰنَنِ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa ammaaa izaa mabtalaahu faqadara 'alaihi rizqahoo fa yaqoolu Rabbeee ahaanan

    በሞከረውና በእርሱ ላይ ሲሳዩን ባጠበበ ጊዜማ «ጌታዬ አሳነሰኝ» ይላል፡፡

  17. 17

    كَلَّا ۖ بَل لَّا تُكْرِمُونَ ٱلْيَتِيمَ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Kalla bal laa tukrimooo nal yateem

    ይከልከል፤ ይልቁንም የቲምን አታከብሩም፡፡

  18. 18

    وَلَا تَحَٰٓضُّونَ عَلَىٰ طَعَامِ ٱلْمِسْكِينِ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa laa tahaaaddoona 'alaata'aamil miskeen

    ድኻንም በማብላት ላይ አትታዘዙም፡፡

  19. 19

    وَتَأْكُلُونَ ٱلتُّرَاثَ أَكْلًۭا لَّمًّۭا

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa taakuloonat turaasa aklal lammaa

    የውርስንም ገንዘብ የመሰብሰብን አበላል ትበላላችሁ፡፡

  20. 20

    وَتُحِبُّونَ ٱلْمَالَ حُبًّۭا جَمًّۭا

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa tuhibboonal maala hubban jammaa

    ገንዘብንም ብዙን መውደድ ትወዳላችሁ፡፡

  21. 21

    كَلَّآ إِذَا دُكَّتِ ٱلْأَرْضُ دَكًّۭا دَكًّۭا

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Kallaaa izaaa dukkatil ardu dakkan dakka

    ተዉ፤ ምድር ደጋግማ በተሰባበረች ጊዜ፤

  22. 22

    وَجَآءَ رَبُّكَ وَٱلْمَلَكُ صَفًّۭا صَفًّۭا

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa jaaa'a Rabbuka wal malaku saffan saffaa

    መላእክትም ሰልፍ ሰልፍ ኾነው ጌታህ (ትዕዛዙ) በመጣ ጊዜ፤

  23. 23

    وَجِا۟ىٓءَ يَوْمَئِذٍۭ بِجَهَنَّمَ ۚ يَوْمَئِذٍۢ يَتَذَكَّرُ ٱلْإِنسَٰنُ وَأَنَّىٰ لَهُ ٱلذِّكْرَىٰ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa jeee'a yawma'izim bi jahannnam; Yawma 'iziny yatazakkarul insaanu wa annaa lahuz zikraa

    ገሀነምም በዚያ ቀን በተመጣች ጊዜ በዚያ ቀን ሰው (ጥፋቱን) ይገነዘባል፡፡ መገንዘብም ለእርሱ ከየቱ?

  24. 24

    يَقُولُ يَٰلَيْتَنِى قَدَّمْتُ لِحَيَاتِى

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Yaqoolu yaa laitanee qaddamtu lihayaatee

    «ዋ እኔ! ምነው በሕይወቴ (መልካምን ሥራ) ባስቀደምኩ ኖሮ» ይላል፡፡

  25. 25

    فَيَوْمَئِذٍۢ لَّا يُعَذِّبُ عَذَابَهُۥٓ أَحَدٌۭ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Fa Yawma izil laa yu'azzibu 'azaabahooo ahad

    በዚያ ቀንም የርሱን አቀጣጥ አንድም አይቀጣም፡፡

  26. 26

    وَلَا يُوثِقُ وَثَاقَهُۥٓ أَحَدٌۭ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa laa yoosiqu wasaaqa hooo ahad

    የእርሱንም አስተሳሰር አንድም አያስርም፡፡

  27. 27

    يَٰٓأَيَّتُهَا ٱلنَّفْسُ ٱلْمُطْمَئِنَّةُ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Yaaa ayyatuhan nafsul mutma 'innah

    (ለአመነች ነፍስም) «አንቺ የረካሺው ነፍስ ሆይ!

  28. 28

    ٱرْجِعِىٓ إِلَىٰ رَبِّكِ رَاضِيَةًۭ مَّرْضِيَّةًۭ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Irji'eee ilaa Rabbiki raadiyatam mardiyyah

    «ወዳጅ ተወዳጅ ኾነሽ ወደ ጌታሽ ተመለሺ፡፡

  29. 29

    فَٱدْخُلِى فِى عِبَٰدِى

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Fadkhulee fee 'ibaadee

    «በባሮቼም ውስጥ ግቢ፡፡

  30. 30

    وَٱدْخُلِى جَنَّتِى

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wadkhulee jannatee

    ገነቴንም ግቢ፤» (ትባላለች)፡፡

የትርጉም እትም፦ am.sadiq

የቁጥር ድምጽ፡ ሚሻሪ ራሺድ አላፋሲ (128kbps via islamic.network CDN)።

ጽሑፍ እና ትርጉሞች፡ api.alquran.cloud · ኡትማኒ አረብኛ።

የአያህ ትርጉም ግልጽ ካልሆነ፣ ብቁ የሆነ አስተማሪን ጠይቅ - በተለይ ለህግ እና ለእምነት ጉዳዮች።