ቁልፎች፡ ጄ ቀጣይ አያህ · K የቀድሞ አያህ
- 1
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ إِذَا ٱلسَّمَآءُ ٱنشَقَّتْ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Izas samaaa'un shaqqat
ሰማይ በተቀደደች ጊዜ፤
- 2
وَأَذِنَتْ لِرَبِّهَا وَحُقَّتْ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa azinat li Rabbihaa wa huqqat
ለጌታዋም (ትዕዛዝ) በሰማች ጊዜ፤ (ልትሰማ) ተገባትም፤
- 3
وَإِذَا ٱلْأَرْضُ مُدَّتْ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa izal ardu muddat
ምድርም በተለጠጠች ጊዜ፤
- 4
وَأَلْقَتْ مَا فِيهَا وَتَخَلَّتْ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa alqat maa feehaa wa takhallat
በውስጧ ያለውንም ሁሉ በጣለችና ባዶ በኾነች ጊዜ፤
- 5
وَأَذِنَتْ لِرَبِّهَا وَحُقَّتْ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa azinat li Rabbihaa wa huqqat
ለጌታዋም በሰማች ጊዜ፤ (መስማት) ተገባትም፤ (ሰው ሁሉ ሥራውን ይገናኛል)፡፡
- 6
يَٰٓأَيُّهَا ٱلْإِنسَٰنُ إِنَّكَ كَادِحٌ إِلَىٰ رَبِّكَ كَدْحًۭا فَمُلَٰقِيهِ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Yaaa ayyuhal insaanu innaka kaadihun ilaa Rabbika kad han famulaaqeeh
አንተ ሰው ሆይ! አንተ ጌታህን (በሞት) እስከምትገናኝ ድረስ ልፋትን ለፊ ነህ፤ ተገናኚውም ነህ፡፡
- 7
فَأَمَّا مَنْ أُوتِىَ كِتَٰبَهُۥ بِيَمِينِهِۦ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Fa ammaa man ootiya kitaabahoo biyameenih
መጽሐፉን በቀኙ የተሰጠ ሰውማ፤
- 8
فَسَوْفَ يُحَاسَبُ حِسَابًۭا يَسِيرًۭا
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Fasawfa yuhaasabu hi saabai yaseeraa
በእርግጥ ቀላልን ምርመራ ይመረመራል፡፡
- 9
وَيَنقَلِبُ إِلَىٰٓ أَهْلِهِۦ مَسْرُورًۭا
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa yanqalibu ilaaa ahlihee masrooraa
ወደ ቤተሰቦቹም ተደሳች ኾኖ ይመለሳል፡፡
- 10
وَأَمَّا مَنْ أُوتِىَ كِتَٰبَهُۥ وَرَآءَ ظَهْرِهِۦ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa ammaa man ootiya kitaabahoo waraaa'a zahrih
መጽሐፉን በጀርባው ኋላ የተሰጠ ሰውማ፤
- 11
فَسَوْفَ يَدْعُوا۟ ثُبُورًۭا
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Fasawfa yad'oo subooraa
(ዋ! ጥፋቴ በማለት) ጥፋትን በእርግጥ ይጠራል፡፡
- 12
وَيَصْلَىٰ سَعِيرًا
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa yaslaa sa'eeraa
የተጋጋመች እሳትንም ይገባል፡፡
- 13
إِنَّهُۥ كَانَ فِىٓ أَهْلِهِۦ مَسْرُورًا
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Innahoo kaana feee ahlihee masrooraa
እርሱ በቤተሰቡ ውስጥ ተደሳች ነበርና፡፡
- 14
إِنَّهُۥ ظَنَّ أَن لَّن يَحُورَ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Innahoo zanna al lai yahoor
እርሱ (ወደ አላህ) የማይመለስ መኾኑን አስቧልና፡፡
- 15
بَلَىٰٓ إِنَّ رَبَّهُۥ كَانَ بِهِۦ بَصِيرًۭا
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Balaaa inna Rabbahoo kaana bihee baseeraa
አይደለም (ይመለሳል)፡፡ ጌታው በእርሱ (መመለስ) ዐዋቂ ነበር፤ (ነውም)፡፡
- 16
فَلَآ أُقْسِمُ بِٱلشَّفَقِ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Falaaa uqsimu bishshafaq
አትካዱ፤ በወጋገኑ እምላለሁ፡፡
- 17
وَٱلَّيْلِ وَمَا وَسَقَ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wallaili wa maa wasaq
በሌሊቱም በሰበሰውም ሁሉ፤
- 18
وَٱلْقَمَرِ إِذَا ٱتَّسَقَ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Walqamari izat tasaq
በጨረቃውም በሞላ ጊዜ (እምላለሁ)፡፡
- 19
لَتَرْكَبُنَّ طَبَقًا عَن طَبَقٍۢ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Latarkabunna tabaqan 'an tabaq
ከኹነታ በኋላ ወደ ሌላ ኹነታ ትለዋወጣላችሁ፡፡
- 20
فَمَا لَهُمْ لَا يُؤْمِنُونَ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Famaa lahum laa yu'minoon
የማያምኑት ለእነርሱ ምን አላቸው?
- 21
وَإِذَا قُرِئَ عَلَيْهِمُ ٱلْقُرْءَانُ لَا يَسْجُدُونَ ۩
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa izaa quri'a 'alaihimul Quraanu laa yasjudoon
በእነርሱም ላይ ቁርኣን በተነበበ ጊዜ የማይሰግዱት፤ (ምንአላቸው?)
- 22
بَلِ ٱلَّذِينَ كَفَرُوا۟ يُكَذِّبُونَ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Balil lazeena kafaroo yukazziboon
በእርግጡ እነዚያ የካዱት (በትንሣኤ) ያስተባብላሉ፡፡
- 23
وَٱللَّهُ أَعْلَمُ بِمَا يُوعُونَ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wallaahu a'lamu bimaa yoo'oon
አላህም (በልቦቻቸው) የሚቆጥሩትን ዐዋቂ ነው፡፡
- 24
فَبَشِّرْهُم بِعَذَابٍ أَلِيمٍ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Fabashshirhum bi'azaabin aleem
በአሳማሚ ቅጣትም አብስራቸው፡፡
- 25
إِلَّا ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ وَعَمِلُوا۟ ٱلصَّٰلِحَٰتِ لَهُمْ أَجْرٌ غَيْرُ مَمْنُونٍۭ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Illal lazeena aamanoo wa 'amilus saalihaati lahum ajrun ghairu mamnoon
ግን እነዚያ ያመኑና መልካሞችን የሠሩ ለእነርሱ የማይቆረጥ ምንዳ አልላቸው፡፡
የትርጉም እትም፦ am.sadiq
የቁጥር ድምጽ፡ ሚሻሪ ራሺድ አላፋሲ (128kbps via islamic.network CDN)።
ጽሑፍ እና ትርጉሞች፡ api.alquran.cloud · ኡትማኒ አረብኛ።
የአያህ ትርጉም ግልጽ ካልሆነ፣ ብቁ የሆነ አስተማሪን ጠይቅ - በተለይ ለህግ እና ለእምነት ጉዳዮች።