ሁሉም ሱራዎች

ሱራ 83

The Defrauding

سُورَةُ المُطَفِّفِينَ

Al-Mutaffifin · መካኛ

ቁልፎች፡ ጄ ቀጣይ አያህ · K የቀድሞ አያህ

ኦዲዮ
  1. 1

    بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ وَيْلٌۭ لِّلْمُطَفِّفِينَ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wailul lil mutaffifeen

    ለሰላቢዎች ወዮላቸው፡፡

  2. 2

    ٱلَّذِينَ إِذَا ٱكْتَالُوا۟ عَلَى ٱلنَّاسِ يَسْتَوْفُونَ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Allazeena izak taaloo 'alan naasi yastawfoon

    ለእነዚያ ከሰዎች ባስሰፈሩ ጊዜ የሚያስሞሉ፡፡

  3. 3

    وَإِذَا كَالُوهُمْ أَو وَّزَنُوهُمْ يُخْسِرُونَ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa izaa kaaloohum aw wazanoohum yukhsiroon

    ለእነርሱም (ለሰዎቹ) በሰፈሩ ወይም በመዘኑላቸው ጊዜ የሚያጎድሉ (ለኾኑት)፡፡

  4. 4

    أَلَا يَظُنُّ أُو۟لَٰٓئِكَ أَنَّهُم مَّبْعُوثُونَ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Alaa yazunnu ulaaa'ika annahum mab'oosoon

    እነዚያ እነርሱ ተቀስቃሾች መኾናቸውን አያውቁምን?

  5. 5

    لِيَوْمٍ عَظِيمٍۢ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Li Yawmin 'Azeem

    በታላቁ ቀን፡፡

  6. 6

    يَوْمَ يَقُومُ ٱلنَّاسُ لِرَبِّ ٱلْعَٰلَمِينَ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Yawma yaqoomun naasu li Rabbil 'aalameen

    ሰዎች ሁሉ ለዓለማት ጌታ (ፍርድ)፤ በሚቆሙበት ቀን (ተቀስቃሾች መኾናቸውን)፡፡

  7. 7

    كَلَّآ إِنَّ كِتَٰبَ ٱلْفُجَّارِ لَفِى سِجِّينٍۢ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Kallaaa inna kitaabal fujjaari lafee Sijjeen

    በእውነት የከሓዲዎቹ (የሰላቢዎቹ) መጽሐፍ በእርግጥ በሲጂን ውስጥ ነው፡፡

  8. 8

    وَمَآ أَدْرَىٰكَ مَا سِجِّينٌۭ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa maa adraaka maa Sijjeen

    ሲጂንም ምን እንደ ኾነ ምን አሳወቀህ?

  9. 9

    كِتَٰبٌۭ مَّرْقُومٌۭ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Kitaabum marqoom

    የታተመ መጽሐፍ ነው፡፡

  10. 10

    وَيْلٌۭ يَوْمَئِذٍۢ لِّلْمُكَذِّبِينَ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wailuny yawma'izil lil mukazzibeen

    ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡

  11. 11

    ٱلَّذِينَ يُكَذِّبُونَ بِيَوْمِ ٱلدِّينِ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Allazeena yukazziboona bi yawmid deen

    ለእነዚያ በፍርዱ ቀን ለሚያስተባብሉት፡፡

  12. 12

    وَمَا يُكَذِّبُ بِهِۦٓ إِلَّا كُلُّ مُعْتَدٍ أَثِيمٍ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa maa yukazzibu biheee illaa kullu mu'tadin aseem

    በእርሱም ወሰን አላፊ ኀጢአተኛ ሁሉ እንጅ ሌላ አያስተባብልም፡፡

  13. 13

    إِذَا تُتْلَىٰ عَلَيْهِ ءَايَٰتُنَا قَالَ أَسَٰطِيرُ ٱلْأَوَّلِينَ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Izaa tutlaa'alaihi aayaatunaa qaala asaateerul awwaleen

    አንቀጾቻችን በእርሱ ላይ በተነበቡ ጊዜ «የመጀመሪያዎቹ ሰዎች ተረቶች ናቸው» ይላል፡፡

  14. 14

    كَلَّا ۖ بَلْ ۜ رَانَ عَلَىٰ قُلُوبِهِم مَّا كَانُوا۟ يَكْسِبُونَ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Kallaa bal raana 'alaa quloobihim maa kaanoo yaksiboon

    ይከልከል፤ ይልቁንም በልቦቻቸው ላይ ይሠሩት የነበሩት (ኀጢአት) ደገደገባቸው፡፡

  15. 15

    كَلَّآ إِنَّهُمْ عَن رَّبِّهِمْ يَوْمَئِذٍۢ لَّمَحْجُوبُونَ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Kallaaa innahum 'ar Rabbihim yawma'izil lamah jooboon

    ይከልከሉ፤ እነርሱ በዚያ ቀን ከጌታቸው (ማየት) ተጋራጆች ናቸው፡፡

  16. 16

    ثُمَّ إِنَّهُمْ لَصَالُوا۟ ٱلْجَحِيمِ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Summa innahum lasaa lul jaheem

    ከዚያም እነርሱ በእርግጥ ገሀነምን ገቢዎች ናቸው፡፡

  17. 17

    ثُمَّ يُقَالُ هَٰذَا ٱلَّذِى كُنتُم بِهِۦ تُكَذِّبُونَ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Summa yuqaalu haazal lazee kuntum bihee tukazziboon

    ከዚያም «ይህ ያ በእርሱ ታስተባብሉበት የነበራችሁት ነው» ይባላሉ፡፡

  18. 18

    كَلَّآ إِنَّ كِتَٰبَ ٱلْأَبْرَارِ لَفِى عِلِّيِّينَ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Kallaaa inna kitaabal abraari lafee'Illiyyeen

    በእውነቱ የእውነተኞቹ ምእምናን መጽሐፍ በዒሊዮን ውስጥ ነው፡፡

  19. 19

    وَمَآ أَدْرَىٰكَ مَا عِلِّيُّونَ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa maaa adraaka maa 'Illiyyoon

    ዒሊዮንም ምን እንደ ኾነ ምን አሳወቀህ?

  20. 20

    كِتَٰبٌۭ مَّرْقُومٌۭ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Kitaabum marqoom

    የታተመ መጽሐፍ ነው፡፡

  21. 21

    يَشْهَدُهُ ٱلْمُقَرَّبُونَ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Yashhadu hul muqarra boon

    ባለሟልዎቹ ይጣዱታል፡፡

  22. 22

    إِنَّ ٱلْأَبْرَارَ لَفِى نَعِيمٍ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Innal abraara lafee Na'eem

    እውነተኞቹ ምእምናን በእርግጥ በድሎት (ገነት) ውስጥ ናቸው፡፡

  23. 23

    عَلَى ٱلْأَرَآئِكِ يَنظُرُونَ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: 'Alal araaa'iki yanzuroon

    በባለ አጎበር አልጋዎች ላይ ኾነው ይመለከታሉ፡፡

  24. 24

    تَعْرِفُ فِى وُجُوهِهِمْ نَضْرَةَ ٱلنَّعِيمِ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Ta'rifu fee wujoohihim nadratan na'eem

    በፊቶቻቸው ላይ የድሎትን ውበት ታውቃለህ፡፡

  25. 25

    يُسْقَوْنَ مِن رَّحِيقٍۢ مَّخْتُومٍ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Yusqawna mir raheeqim makhtoom

    ተጣርቶ ከታተመ ጠጅ ይጠጣሉ፡፡

  26. 26

    خِتَٰمُهُۥ مِسْكٌۭ ۚ وَفِى ذَٰلِكَ فَلْيَتَنَافَسِ ٱلْمُتَنَٰفِسُونَ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Khitaamuhoo misk; wa fee zaalika falyatanaafasil Mutanaafisoon

    ማተሚያው ምስክ ከኾነ፤ በዚህም ተሽቀዳዳሚዎች ይሽቀዳደሙ፡፡

  27. 27

    وَمِزَاجُهُۥ مِن تَسْنِيمٍ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa mizaajuhoo min Tasneem

    መበረዣውም ከተስኒም ነው፡፡

  28. 28

    عَيْنًۭا يَشْرَبُ بِهَا ٱلْمُقَرَّبُونَ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: 'Ainaiy yashrabu bihal muqarraboon

    ባለሟሎቹ ከእርሷ የሚጠጡላት ምንጭ ናት፡፡

  29. 29

    إِنَّ ٱلَّذِينَ أَجْرَمُوا۟ كَانُوا۟ مِنَ ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ يَضْحَكُونَ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Innal lazeena ajramoo kaanoo minal lazeena aamanoo yadhakoon

    እነዚያ ያምመጹት በእነዚያ ባመኑት በእርግጥ ይስቁ ነበሩ፡፡

  30. 30

    وَإِذَا مَرُّوا۟ بِهِمْ يَتَغَامَزُونَ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa izaa marroo bihim yataghaamazoon

    በእነርሱም ላይ ባለፉ ጊዜ ይጠቃቀሱ ነበር፡፡

  31. 31

    وَإِذَا ٱنقَلَبُوٓا۟ إِلَىٰٓ أَهْلِهِمُ ٱنقَلَبُوا۟ فَكِهِينَ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa izan qalabooo ilaaa ahlihimun qalaboo fakiheen

    ወደ ቤተሰቦቻቸውም በተመለሱ ጊዜ (በመሳለቃቸው) ተደሳቾች ኾነው ይመለሱ ነበር፡፡

  32. 32

    وَإِذَا رَأَوْهُمْ قَالُوٓا۟ إِنَّ هَٰٓؤُلَآءِ لَضَآلُّونَ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa izaa ra awhum qaalooo inna haaa'ulaaa'i ladaaal loon

    ባዩዋቸውም ጊዜ «እነዚህ በእርግጥ ተሳሳቾች ናቸው» ይሉ ነበር፡፡

  33. 33

    وَمَآ أُرْسِلُوا۟ عَلَيْهِمْ حَٰفِظِينَ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa maaa ursiloo 'alaihim haafizeen

    በነርሱ ላይ ተጠባባቂዎች ተደርገው ያልተላኩ ሲኾኑ፡፡

  34. 34

    فَٱلْيَوْمَ ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ مِنَ ٱلْكُفَّارِ يَضْحَكُونَ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Fal yawmal lazeena aamanoo minal kuffaari yadhakoon

    ዛሬ (በትንሣኤ ቀን) እነዚያ ያመኑት በከሓዲዎቹ ይስቃሉ፡፡

  35. 35

    عَلَى ٱلْأَرَآئِكِ يَنظُرُونَ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: 'Alal araaa'iki yanzuroon

    በባለ አጎበር አልጋዎች ላይ ኾነው የሚመለከቱ ሲኾኑ (ይስቃሉ)፡፡

  36. 36

    هَلْ ثُوِّبَ ٱلْكُفَّارُ مَا كَانُوا۟ يَفْعَلُونَ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Hal suwwibal kuffaaru maa kaanoo yaf'aloon

    ከሓዲዎች ይሠሩት የነበሩትን (ዋጋ) ተመነዱን? (ይላሉ)፡፡

የትርጉም እትም፦ am.sadiq

የቁጥር ድምጽ፡ ሚሻሪ ራሺድ አላፋሲ (128kbps via islamic.network CDN)።

ጽሑፍ እና ትርጉሞች፡ api.alquran.cloud · ኡትማኒ አረብኛ።

የአያህ ትርጉም ግልጽ ካልሆነ፣ ብቁ የሆነ አስተማሪን ጠይቅ - በተለይ ለህግ እና ለእምነት ጉዳዮች።

The Defrauding — Islam Word