ቁልፎች፡ ጄ ቀጣይ አያህ · K የቀድሞ አያህ
- 1
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ إِذَا ٱلشَّمْسُ كُوِّرَتْ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Izash shamsu kuwwirat
ፀሐይ በተጠቀለለች ጊዜ፤
- 2
وَإِذَا ٱلنُّجُومُ ٱنكَدَرَتْ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa izan nujoomun kadarat
ከዋክብትም በረገፉ ጊዜ፤
- 3
وَإِذَا ٱلْجِبَالُ سُيِّرَتْ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa izal jibaalu suyyirat
ተራራዎችም በተነዱ ጊዜ፤
- 4
وَإِذَا ٱلْعِشَارُ عُطِّلَتْ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa izal 'ishaaru 'uttilat
የዐሥር ወር እርጉዞች ግመሎችም (ያለጠባቂ) በተተዉ ጊዜ፤
- 5
وَإِذَا ٱلْوُحُوشُ حُشِرَتْ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa izal wuhooshu hushirat
እንስሳትም ሁሉ በተሰበሰቡ ጊዜ፤
- 6
وَإِذَا ٱلْبِحَارُ سُجِّرَتْ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa izal bihaaru sujjirat
ባሕሮችም በተቃጠሉ ጊዜ፤
- 7
وَإِذَا ٱلنُّفُوسُ زُوِّجَتْ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa izan nufoosu zuwwijat
ነፍሶችም (በየአካሎቻቸው) በተቆራኙ ጊዜ፤
- 8
وَإِذَا ٱلْمَوْءُۥدَةُ سُئِلَتْ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa izal maw'oodatu su'ilat
በሕይወቷ የተቀበረችውም ሴት ልጅ በተጠየቀች ጊዜ፤
- 9
بِأَىِّ ذَنۢبٍۢ قُتِلَتْ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Bi ayyi zambin qutilat
በምን ወንጀል እንደ ተገደለች፤
- 10
وَإِذَا ٱلصُّحُفُ نُشِرَتْ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa izas suhufu nushirat
ጽሑፎችም በተዘረጉ ጊዜ፤
- 11
وَإِذَا ٱلسَّمَآءُ كُشِطَتْ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa izas samaaa'u kushitat
ሰማይም በተገሸለጠች ጊዜ፤
- 12
وَإِذَا ٱلْجَحِيمُ سُعِّرَتْ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa izal jaheemu su'-'irat
ገሀነምም በተነደደች ጊዜ፤
- 13
وَإِذَا ٱلْجَنَّةُ أُزْلِفَتْ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa izal jannatu uzlifat
ገነትም በተቀረበች ጊዜ፤
- 14
عَلِمَتْ نَفْسٌۭ مَّآ أَحْضَرَتْ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: 'Alimat nafsum maaa ahdarat
ነፍስ ሁሉ (ከሥራ) ያቀረበችውን ታውቃለች፤
- 15
فَلَآ أُقْسِمُ بِٱلْخُنَّسِ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Falaaa uqsimu bil khunnas
ተመላሾችም በኾኑት (ዐዋድያት) እምላለሁ፡፡
- 16
ٱلْجَوَارِ ٱلْكُنَّسِ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Al jawaaril kunnas
ኺያጆች ገቢዎች በኾኑት (ከዋክብት)፡፡
- 17
وَٱلَّيْلِ إِذَا عَسْعَسَ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wallaili izaa 'as'as
በሌሊቱም (ጨለማውን) በጠነሰሰ ጊዜ፤
- 18
وَٱلصُّبْحِ إِذَا تَنَفَّسَ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wassubhi izaa tanaffas
በንጋቱም (በብርሃን) በተነፈሰ ጊዜ፤ (እምላለሁ)፡፡
- 19
إِنَّهُۥ لَقَوْلُ رَسُولٍۢ كَرِيمٍۢ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Innahoo laqawlu rasoolin kareem
እርሱ (ቁርኣን) የክቡር መልክተኛ ቃል ነው፡፡
- 20
ذِى قُوَّةٍ عِندَ ذِى ٱلْعَرْشِ مَكِينٍۢ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Zee quwwatin 'inda zil 'arshi makeen
የኀይል ባለቤት በዙፋኑ ባለ ቤት ዘንድ ባለሟል የኾነ፡፡
- 21
مُّطَاعٍۢ ثَمَّ أَمِينٍۢ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Mutaa'in samma ameen
በዚያ ስፍራ ትእዛዙ ተሰሚ፤ ታማኝ የኾነ (መልክተኛ ቃል) ነው፡፡
- 22
وَمَا صَاحِبُكُم بِمَجْنُونٍۢ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa maa saahibukum bimajnoon
ነቢያችሁም በፍጹም ዕብድ አይደለም፡፡
- 23
وَلَقَدْ رَءَاهُ بِٱلْأُفُقِ ٱلْمُبِينِ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa laqad ra aahu bilufuqil mubeen
በግልጹ አድማስም በእርግጥ አይቶታል፡፡
- 24
وَمَا هُوَ عَلَى ٱلْغَيْبِ بِضَنِينٍۢ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa maa huwa 'alal ghaibi bidaneen
እርሱም በሩቁ ወሬ ላይ ሰሳች (ንፉግ) አይደለም፡፡
- 25
وَمَا هُوَ بِقَوْلِ شَيْطَٰنٍۢ رَّجِيمٍۢ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa maa huwa biqawli shaitaanir rajeem
እርሱም (ቁርኣን) የእርጉም ሰይጣን ቃል አይደለም፡፡
- 26
فَأَيْنَ تَذْهَبُونَ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Fa ayna tazhaboon
ታዲያ ወዴት ትኼዳላችሁ?
- 27
إِنْ هُوَ إِلَّا ذِكْرٌۭ لِّلْعَٰلَمِينَ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: In huwa illaa zikrul lil'aalameen
እርሱ የዓለማት መገሠጫ እንጅ ሌላ አይደለም፡፡
- 28
لِمَن شَآءَ مِنكُمْ أَن يَسْتَقِيمَ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Liman shaaa'a minkum ai yastaqeem
ከናንተ ቀጥተኛ መኾንን ለሻ ሰው (መገሰጫ ነው)፡፡
- 29
وَمَا تَشَآءُونَ إِلَّآ أَن يَشَآءَ ٱللَّهُ رَبُّ ٱلْعَٰلَمِينَ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa maa tashaaa'oona illaaa ai yashaaa 'al laahu Rabbul 'Aalameen
የዓለማት ጌታ አላህ ካልሻም አትሹም፡፡
የትርጉም እትም፦ am.sadiq
የቁጥር ድምጽ፡ ሚሻሪ ራሺድ አላፋሲ (128kbps via islamic.network CDN)።
ጽሑፍ እና ትርጉሞች፡ api.alquran.cloud · ኡትማኒ አረብኛ።
የአያህ ትርጉም ግልጽ ካልሆነ፣ ብቁ የሆነ አስተማሪን ጠይቅ - በተለይ ለህግ እና ለእምነት ጉዳዮች።