ቁልፎች፡ ጄ ቀጣይ አያህ · K የቀድሞ አያህ
- 1
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ عَبَسَ وَتَوَلَّىٰٓ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: 'Abasa wa tawallaa.
ፊቱን አጨፈገገ፤ ዞረም፡፡
- 2
أَن جَآءَهُ ٱلْأَعْمَىٰ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: An jaa-ahul 'a-maa
ዕውሩ ስለ መጣው፡፡
- 3
وَمَا يُدْرِيكَ لَعَلَّهُۥ يَزَّكَّىٰٓ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa maa yudreeka la'allahu yaz zakkaa.
ምን ያሳውቅሃል? (ከኀጢአቶቹ) ሊጥራራ ይከጀላል፡፡
- 4
أَوْ يَذَّكَّرُ فَتَنفَعَهُ ٱلذِّكْرَىٰٓ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Au yaz zak karu fatanfa 'ahuz zikraa.
ወይም ሊገሠጽ ግሠጼይቱም ልትጠቅመው (ይከጀላል)፡፡
- 5
أَمَّا مَنِ ٱسْتَغْنَىٰ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Amma manis taghnaa
የተብቃቃው ሰውማ፤
- 6
فَأَنتَ لَهُۥ تَصَدَّىٰ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Fa-anta lahu tasaddaa
አንተ ለእርሱ (ለእምነቱ በመጓጓት) በፈገግታ ትቀበለዋለህ፡፡
- 7
وَمَا عَلَيْكَ أَلَّا يَزَّكَّىٰ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa ma 'alaika allaa yaz zakka.
ባይጥራራ (ባያምን) ባንተ ላይ ምንም የሌለብህ ስትኾን፡፡
- 8
وَأَمَّا مَن جَآءَكَ يَسْعَىٰ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa amma man jaa-aka yas'a
እየገሰገሰ የመጣህ ሰውማ፤
- 9
وَهُوَ يَخْشَىٰ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wahuwa yakhshaa,
እርሱ (አላህን) የሚፈራ ሲኾን፤
- 10
فَأَنتَ عَنْهُ تَلَهَّىٰ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Fa-anta 'anhu talah haa.
አንተ ከእርሱ ትዝዘናጋለህ፡፡
- 11
كَلَّآ إِنَّهَا تَذْكِرَةٌۭ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Kalla innaha tazkirah
ተከልከል፡፡ እርሷ ማስገንዘቢያ ናት፡፡
- 12
فَمَن شَآءَ ذَكَرَهُۥ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Faman shaa a zakarah
የሻም ሰው (ቁርኣኑን) ያስታውሰዋል፡፡
- 13
فِى صُحُفٍۢ مُّكَرَّمَةٍۢ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Fi suhufim mukar rama,
በተከበሩ ጽሑፎች ውስጥ ነው፡፡
- 14
مَّرْفُوعَةٍۢ مُّطَهَّرَةٍۭ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Marfoo'atim mutah hara,
ከፍ በተደረገች ንጹሕ በተደረገች (ጽሑፍ ውስጥ ነው)፡፡
- 15
بِأَيْدِى سَفَرَةٍۢ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Bi'aidee safara
በጸሐፊዎቹ (መላእክት) እጆች (ንጹሕ የተደረገች)፡፡
- 16
كِرَامٍۭ بَرَرَةٍۢ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Kiraamim bararah.
የተከበሩና ታዛዦች በኾኑት (ጸሐፊዎች እጆች)፡፡
- 17
قُتِلَ ٱلْإِنسَٰنُ مَآ أَكْفَرَهُۥ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Qutilal-insanu maa akfarah.
ሰው ተረገመ፤ ምን ከሓዲ አደረገው?
- 18
مِنْ أَىِّ شَىْءٍ خَلَقَهُۥ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Min aiyyi shai-in Khalaq
(ጌታው) በምን ነገር ፈጠረው? (አያስብምን?)
- 19
مِن نُّطْفَةٍ خَلَقَهُۥ فَقَدَّرَهُۥ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Min nutfah; khalaqahu faqad-darah.
ከፍትወት ጠብታ ፈጠረው፤ መጠነውም፡፡
- 20
ثُمَّ ٱلسَّبِيلَ يَسَّرَهُۥ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Thummas sabeela yas-sarah
ከዚያም (መውጫ) መንገዱን አገራው፡፡
- 21
ثُمَّ أَمَاتَهُۥ فَأَقْبَرَهُۥ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Thumma amatahu fa-aqbarah
ከዚያም ገደለው፤ እንዲቀበርም አደረገው፡፡
- 22
ثُمَّ إِذَا شَآءَ أَنشَرَهُۥ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Thumma iza shaa-a ansharah
ከዚያም (ማንሳቱን) በሻ ጊዜ ያስነሳዋል፡፡
- 23
كَلَّا لَمَّا يَقْضِ مَآ أَمَرَهُۥ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Kalla lamma yaqdi maa amarah.
በእውነት ያንን (ጌታው) ያዘዘውን ገና አልፈጸመም፡፡
- 24
فَلْيَنظُرِ ٱلْإِنسَٰنُ إِلَىٰ طَعَامِهِۦٓ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Falyanzuril insanu ilaa ta-amih
ሰውም ወደ ምግቡ ይመልከት፡፡
- 25
أَنَّا صَبَبْنَا ٱلْمَآءَ صَبًّۭا
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Anna sabab nalmaa-a sabba.
እኛ ውሃን ማንቧቧትን ያንቧቧን መኾናችንን፡፡
- 26
ثُمَّ شَقَقْنَا ٱلْأَرْضَ شَقًّۭا
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Thumma sha qaqnal-arda shaqqa.
ከዚያም ምድርን (በደካማ ቡቃያ) መሰንጠቅን የሰነጠቅን፤
- 27
فَأَنۢبَتْنَا فِيهَا حَبًّۭا
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Fa ambatna feeha habba
በውስጧም እኽልን ያበቀልን፤
- 28
وَعِنَبًۭا وَقَضْبًۭا
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa 'inabaw-wa qadba
ወይንንም፤ እርጥብ ያበቀልን፤
- 29
وَزَيْتُونًۭا وَنَخْلًۭا
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa zaitoonaw wanakh la'
የዘይት ወይራንም ዘንባባንም፤
- 30
وَحَدَآئِقَ غُلْبًۭا
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa hadaa-iqa ghulba
ጭፍቆች አትክልቶችንም፤
- 31
وَفَٰكِهَةًۭ وَأَبًّۭا
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa faki hataw-wa abba.
ፍራፍሬንም ገለባንም፤ (ያበቀልን መኾናችንን ይመልከት)፡፡
- 32
مَّتَٰعًۭا لَّكُمْ وَلِأَنْعَٰمِكُمْ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Mata'al-lakum wa li-an'amikum.
ለእናንተም ለእንስሶቻችሁም መጠቀሚያ ይኾን ዘንድ (ይህን ሠራን)፡፡
- 33
فَإِذَا جَآءَتِ ٱلصَّآخَّةُ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Faiza jaa-atis saakhah.
አደንቋሪይቱም (መከራ) በመጣች ጊዜ፤
- 34
يَوْمَ يَفِرُّ ٱلْمَرْءُ مِنْ أَخِيهِ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Yauma yafir-rul mar-u min akheeh
ሰው ከወንድሙ በሚሸሽበት ቀን፤
- 35
وَأُمِّهِۦ وَأَبِيهِ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa ummihee wa abeeh
ከናቱም ካባቱም፤
- 36
وَصَٰحِبَتِهِۦ وَبَنِيهِ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa sahi batihee wa baneeh.
ከሚስቱም ከልጁም፤
- 37
لِكُلِّ ٱمْرِئٍۢ مِّنْهُمْ يَوْمَئِذٍۢ شَأْنٌۭ يُغْنِيهِ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Likul limri-im-minuhm yaumaa-izin shaa nuy-yughneeh
ከእነርሱ ለየሰው ሁሉ በዚያ ቀን (ከሌላው) የሚያብቃቃው ኹነታ አልለው፡፡
- 38
وُجُوهٌۭ يَوْمَئِذٍۢ مُّسْفِرَةٌۭ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wujoo huny-yauma-izim-musfira;
ፊቶች በዚያ ቀን አብሪዎች ናቸው፤
- 39
ضَاحِكَةٌۭ مُّسْتَبْشِرَةٌۭ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Dahi katum mustab shirah
ሳቂዎችም ተደሳቾችም ናቸው፡፡
- 40
وَوُجُوهٌۭ يَوْمَئِذٍ عَلَيْهَا غَبَرَةٌۭ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa wujoohuy yauma-izin 'alaiha ghabar a
ፊቶችም በዚያ ቀን በላያቸው ላይ ትቢያ አልለባቸው፤
- 41
تَرْهَقُهَا قَتَرَةٌ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Tarhaquha qatarah.
ጥቁረት ትሸፍናቸዋለች፤
- 42
أُو۟لَٰٓئِكَ هُمُ ٱلْكَفَرَةُ ٱلْفَجَرَةُ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Ulaa-ika humul-kafa ratul-fajarah.
እነዚያ እነሱ ከሓዲዎቹ አመጸኞቹ ናቸው፡፡
የትርጉም እትም፦ am.sadiq
የቁጥር ድምጽ፡ ሚሻሪ ራሺድ አላፋሲ (128kbps via islamic.network CDN)።
ጽሑፍ እና ትርጉሞች፡ api.alquran.cloud · ኡትማኒ አረብኛ።
የአያህ ትርጉም ግልጽ ካልሆነ፣ ብቁ የሆነ አስተማሪን ጠይቅ - በተለይ ለህግ እና ለእምነት ጉዳዮች።