ቁልፎች፡ ጄ ቀጣይ አያህ · K የቀድሞ አያህ
- 1
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ سَبِّحِ ٱسْمَ رَبِّكَ ٱلْأَعْلَى
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Sabbihisma Rabbikal A'laa
ከሁሉ በላይ የኾነውን ጌታህን ስም አሞግሥ፡፡
- 2
ٱلَّذِى خَلَقَ فَسَوَّىٰ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Allazee khalaqa fasawwaa
የዚያን (ሁሉን ነገር) የፈጠረውን ያስተካከለውንም፡፡
- 3
وَٱلَّذِى قَدَّرَ فَهَدَىٰ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wallazee qaddara fahadaa
የዚያንም የወሰነውን፡፡ (ለተፈጠረለት ነገር) የመራውንም፡፡
- 4
وَٱلَّذِىٓ أَخْرَجَ ٱلْمَرْعَىٰ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wallazeee akhrajal mar'aa
የዚያንም ግጦሽን (ለምለም አድርጎ) ያወጣውን፡፡
- 5
فَجَعَلَهُۥ غُثَآءً أَحْوَىٰ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Faja'alahoo ghusaaa'an ahwaa
(ከዚያ) ደረቅ ጥቁር ያደረገውንም (አምላክ ስም አሞግስ)፡፡
- 6
سَنُقْرِئُكَ فَلَا تَنسَىٰٓ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Sanuqri'uka falaa tansaaa
(ቁርኣንን) በእርግጥ እናስነብብሃለን፤ አትረሳምም፡፡
- 7
إِلَّا مَا شَآءَ ٱللَّهُ ۚ إِنَّهُۥ يَعْلَمُ ٱلْجَهْرَ وَمَا يَخْفَىٰ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Illaa maa shaaa'al laah; innahoo ya'lamul jahra wa maa yakhfaa
አላህ ከሻው ነገር በስተቀር፡፡ እርሱ ግልጹን የሚሸሸገውንም ሁሉ ያውቃልና፡፡
- 8
وَنُيَسِّرُكَ لِلْيُسْرَىٰ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa nu-yassiruka lilyusraa
ለገሪቱም (ሕግጋት) እንገጥምሃለን፡፡
- 9
فَذَكِّرْ إِن نَّفَعَتِ ٱلذِّكْرَىٰ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Fazakkir in nafa'atizzikraa
ግሣጼይቱ ብትጠቅም (ሰዎችን) ገሥጽም፡፡
- 10
سَيَذَّكَّرُ مَن يَخْشَىٰ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Sa yazzakkaru maiyakhshaa
(አላህን) የሚፈራ ሰው በእርግጥ ይገሠጻል፡፡
- 11
وَيَتَجَنَّبُهَا ٱلْأَشْقَى
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa yatajannabuhal ashqaa
መናጢውም ይርቃታል፡፡
- 12
ٱلَّذِى يَصْلَى ٱلنَّارَ ٱلْكُبْرَىٰ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Allazee yaslan Naaral kubraa
ያ ታላቂቱን እሳት የሚገባው፡፡
- 13
ثُمَّ لَا يَمُوتُ فِيهَا وَلَا يَحْيَىٰ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Summa laa yamootu feehaa wa laa yahyaa
ከዚያም በእርሷ ውስጥ አይሞትም ሕያውም አይኾንም፡፡
- 14
قَدْ أَفْلَحَ مَن تَزَكَّىٰ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Qad aflaha man tazakkaa
የተጥራራ ሰው በእርግጥ ዳነ፡፡
- 15
وَذَكَرَ ٱسْمَ رَبِّهِۦ فَصَلَّىٰ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa zakaras ma Rabbihee fasallaa
የጌታውንም ስም ያወሳና የሰገደ፡፡
- 16
بَلْ تُؤْثِرُونَ ٱلْحَيَوٰةَ ٱلدُّنْيَا
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Bal tu'siroonal hayaatad dunyaa
ይልቁንም ቅርቢቱን ሕይወት ትመርጣላችሁ፡፡
- 17
وَٱلْءَاخِرَةُ خَيْرٌۭ وَأَبْقَىٰٓ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wal Aakhiratu khairunw wa abqaa
መጨረሻይቱ (ሕይወት) በላጭ ሁል ጊዜ ዘውታሪም ስትኾን፡፡
- 18
إِنَّ هَٰذَا لَفِى ٱلصُّحُفِ ٱلْأُولَىٰ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Inna haazaa lafis suhu fil oolaa
ይህ በፊተኞቹ መጻሕፍት ውስጥ ያልለ ነው፡፡
- 19
صُحُفِ إِبْرَٰهِيمَ وَمُوسَىٰ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Suhufi Ibraaheema wa Moosaa
በኢብራሂምና በሙሳ ጽሑፎች ውስጥ፡፡
የትርጉም እትም፦ am.sadiq
የቁጥር ድምጽ፡ ሚሻሪ ራሺድ አላፋሲ (128kbps via islamic.network CDN)።
ጽሑፍ እና ትርጉሞች፡ api.alquran.cloud · ኡትማኒ አረብኛ።
የአያህ ትርጉም ግልጽ ካልሆነ፣ ብቁ የሆነ አስተማሪን ጠይቅ - በተለይ ለህግ እና ለእምነት ጉዳዮች።