ቁልፎች፡ ጄ ቀጣይ አያህ · K የቀድሞ አያህ
- 1
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ وَٱلْعَٰدِيَٰتِ ضَبْحًۭا
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wal'aadi yaati dabha
እያለከለኩ ሩዋጮች በኾኑት (ፈረሶች) እምላለሁ፡፡
- 2
فَٱلْمُورِيَٰتِ قَدْحًۭا
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Fal moori yaati qadha
(በሰኮናቸው) እያጋጩ እሳትን አውጪዎች በኾኑትም፤
- 3
فَٱلْمُغِيرَٰتِ صُبْحًۭا
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Fal mugheeraati subha
በማለዳ ወራሪዎች በኾኑትም፤
- 4
فَأَثَرْنَ بِهِۦ نَقْعًۭا
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Fa atharna bihee naq'a
በእርሱ አቧራን በቀሰቀሱትም፤
- 5
فَوَسَطْنَ بِهِۦ جَمْعًا
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Fawa satna bihee jam'a
በ(ጠላት) ክቢ መካከል በእርሱ (በጧት) በተጋፈጡትም እምላለሁ፡፡
- 6
إِنَّ ٱلْإِنسَٰنَ لِرَبِّهِۦ لَكَنُودٌۭ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Innal-insana lirabbihee lakanood
ሰው ለጌታው ብርቱ ከሓዲ ነው፡፡
- 7
وَإِنَّهُۥ عَلَىٰ ذَٰلِكَ لَشَهِيدٌۭ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa innahu 'alaa zaalika la shaheed
እርሱም በዚህ ላይ መስካሪ ነው፡፡
- 8
وَإِنَّهُۥ لِحُبِّ ٱلْخَيْرِ لَشَدِيدٌ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa innahu lihubbil khairi la shadeed
እርሱም ገንዘብን ለመውደድ በጣም ብርቱ ነው፡፡
- 9
۞ أَفَلَا يَعْلَمُ إِذَا بُعْثِرَ مَا فِى ٱلْقُبُورِ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Afala ya'lamu iza b'uthira ma filquboor
(ሰው) አያውቅምን? በመቃብሮች ያሉት (ሙታን) በተቀሰቀሱ ጊዜ፤
- 10
وَحُصِّلَ مَا فِى ٱلصُّدُورِ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa hussila maa fis sudoor
በልቦች ውስጥ ያለውም ሁሉ በተገለጸ ጊዜ (እንዴት እንደሚኾን)፡፡
- 11
إِنَّ رَبَّهُم بِهِمْ يَوْمَئِذٍۢ لَّخَبِيرٌۢ
በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Inna rabbahum bihim yauma 'izil la khabeer
ጌታቸው በዚያ ቀን በእነርሱ (ነገር) በእርግጥ ውስጠ አዋቂ ነው፡፡
የትርጉም እትም፦ am.sadiq
የቁጥር ድምጽ፡ ሚሻሪ ራሺድ አላፋሲ (128kbps via islamic.network CDN)።
ጽሑፍ እና ትርጉሞች፡ api.alquran.cloud · ኡትማኒ አረብኛ።
የአያህ ትርጉም ግልጽ ካልሆነ፣ ብቁ የሆነ አስተማሪን ጠይቅ - በተለይ ለህግ እና ለእምነት ጉዳዮች።