ሁሉም ሱራዎች

ሱራ 70

The Ascending Stairways

سُورَةُ المَعَارِجِ

Al-Ma'aarij · መካኛ

ቁልፎች፡ ጄ ቀጣይ አያህ · K የቀድሞ አያህ

ኦዲዮ
  1. 1

    بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ سَأَلَ سَآئِلٌۢ بِعَذَابٍۢ وَاقِعٍۢ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Sa ala saaa'ilum bi'azaa binw-waaqi'

    ወዳቂ ከኾነው ቅጣት ጠያቂ ጠየቀ፡፡

  2. 2

    لِّلْكَٰفِرِينَ لَيْسَ لَهُۥ دَافِعٌۭ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Lilkaafireen laisa lahoo daafi'

    በከሓዲዎች ላይ (ወዳቂ ከኾነው) ለእርሱ መላሽ የለውም፡፡

  3. 3

    مِّنَ ٱللَّهِ ذِى ٱلْمَعَارِجِ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Minal laahi zil ma'aarij

    የ(ሰማያት) መሰላሎች ባለቤት ከኾነው አላህ (መላሽ የለውም)፡፡

  4. 4

    تَعْرُجُ ٱلْمَلَٰٓئِكَةُ وَٱلرُّوحُ إِلَيْهِ فِى يَوْمٍۢ كَانَ مِقْدَارُهُۥ خَمْسِينَ أَلْفَ سَنَةٍۢ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Ta'rujul malaaa'ikatu war Roohu ilaihi fee yawmin kaana miqdaaruhoo khamseena alfa sanah

    መላእክቱና መንፈሱም ልኩ አምሳ ሺሕ ዓመት በኾነ ቀን ውስጥ ወደእርሱ ያርጋሉ፤ (ይወጣሉ)፡፡

  5. 5

    فَٱصْبِرْ صَبْرًۭا جَمِيلًا

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Fasbir ssabran jameelaa

    መልካምንም ትዕግስት ታገሥ፡፡

  6. 6

    إِنَّهُمْ يَرَوْنَهُۥ بَعِيدًۭا

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Inaahum yarawnahoo ba'eedaa

    እነርሱ (ያንን ቀን) ሩቅ አድርገው ያዩታል፡፡

  7. 7

    وَنَرَىٰهُ قَرِيبًۭا

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa naraahu qareebaa

    እኛም ቅርብ ኾኖ እናየዋለን፡፡

  8. 8

    يَوْمَ تَكُونُ ٱلسَّمَآءُ كَٱلْمُهْلِ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Yawma takoonus samaaa'u kalmuhl

    ሰማይ እንደ ዘይት አተላ በምትኾንበት ቀን፡፡

  9. 9

    وَتَكُونُ ٱلْجِبَالُ كَٱلْعِهْنِ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa takoonul jibaalu kal'ihn

    ጋራዎችም በተለያዩ ቀለማት እንደ ተነከረ ሱፍ (ነፋስ እንደሚያበረው) በሚኾኑበት ቀን፡፡

  10. 10

    وَلَا يَسْـَٔلُ حَمِيمٌ حَمِيمًۭا

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa laa yas'alu hameemun hameemaa

    ዘመድም ዘመድን በማይጠይቅበት ቀን፤ (መላሽ የለውም)፡፡

  11. 11

    يُبَصَّرُونَهُمْ ۚ يَوَدُّ ٱلْمُجْرِمُ لَوْ يَفْتَدِى مِنْ عَذَابِ يَوْمِئِذٍۭ بِبَنِيهِ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Yubassaroonahum; ya waddul mujrimu law yaftadee min 'azaabi yawma'izim bibaneeh

    (ዘመዶቻቸውን) ያዩዋቸዋል፡፡ አመጸኛው ከዚያ ቀን ስቃይ (ነፍሱን) በልጆቹ ሊበዥ ይመኛል፡፡

  12. 12

    وَصَٰحِبَتِهِۦ وَأَخِيهِ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa saahibatihee wa akheeh

    በሚስቱም በወንድሙም፡፡

  13. 13

    وَفَصِيلَتِهِ ٱلَّتِى تُـْٔوِيهِ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa faseelathil latee tu'weeh

    በዚያችም በምታስጠጋው ጎሳው፡፡

  14. 14

    وَمَن فِى ٱلْأَرْضِ جَمِيعًۭا ثُمَّ يُنجِيهِ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa man fil ardi jamee'an summa yunjeeh

    በምድርም ላይ ባለው ሁሉ (ሊበዥ) ከዚያም ሊያድነው (ይመኛል)፡፡

  15. 15

    كَلَّآ ۖ إِنَّهَا لَظَىٰ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Kallaa innahaa lazaa

    ይተው! እርሷ (እሳቲቱ) ለዟ ናት፡፡

  16. 16

    نَزَّاعَةًۭ لِّلشَّوَىٰ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Nazzaa'atal lishshawaa

    የራስን ቅል ቆዳ የምትሞሽልቅ ስትኾን፡፡

  17. 17

    تَدْعُوا۟ مَنْ أَدْبَرَ وَتَوَلَّىٰ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Tad'oo man adbara wa tawallaa

    (ከእምነት) የዞረንና የሸሸን ሰው (ወደእርሷ) ትጠራለች፡፡

  18. 18

    وَجَمَعَ فَأَوْعَىٰٓ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: W jama'a fa aw'aa

    ገንዘብን የሰበሰበንና (ዘካውን ሳይሰጥ) የቆጠረንም፤ (ትጠራለች)፡፡

  19. 19

    ۞ إِنَّ ٱلْإِنسَٰنَ خُلِقَ هَلُوعًا

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Innal insaana khuliqa haloo'aa

    ሰው ቅጠ ቢስ ኾኖ ተፈጠረ፡፡

  20. 20

    إِذَا مَسَّهُ ٱلشَّرُّ جَزُوعًۭا

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Izaa massahush sharru jazoo'aa

    ክፉ ነገር ባገኘው ጊዜ ብስጪተኛ፡፡

  21. 21

    وَإِذَا مَسَّهُ ٱلْخَيْرُ مَنُوعًا

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wa izaa massahul khairu manoo'aa

    መልካምም ነገር (ድሎት) ባገኘ ጊዜ ከልካይ (ኾኖ ተፈጠረ)፡፡

  22. 22

    إِلَّا ٱلْمُصَلِّينَ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Illal musalleen

    ሰጋጆቹ ብቻ ሲቀሩ፡፡

  23. 23

    ٱلَّذِينَ هُمْ عَلَىٰ صَلَاتِهِمْ دَآئِمُونَ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Allazeena hum 'alaa Salaatihim daaa'imoon

    እነዚያ እነርሱ በስግደታቸው ላይ ዘውታሪዎች የኾኑት፡፡

  24. 24

    وَٱلَّذِينَ فِىٓ أَمْوَٰلِهِمْ حَقٌّۭ مَّعْلُومٌۭ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wallazeena feee amwaalihim haqqum ma'loom

    እነዚያም በገንዘቦቻቸው ላይ የታወቀ መብት ያለባቸው የኾኑት፡፡

  25. 25

    لِّلسَّآئِلِ وَٱلْمَحْرُومِ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Lissaaa 'ili walmahroom

    ለለማኝ ከልመና ለሚከለከልም (መብት ያለባቸው የኾኑት)፡፡

  26. 26

    وَٱلَّذِينَ يُصَدِّقُونَ بِيَوْمِ ٱلدِّينِ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wallazeena yusaddiqoona bi yawmid Deen

    እነዚያም በፍርዱ ቀን እውነት የሚሉት (የሚያረጋግጡት)፡፡

  27. 27

    وَٱلَّذِينَ هُم مِّنْ عَذَابِ رَبِّهِم مُّشْفِقُونَ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wallazeena hum min 'azaabi Rabbihim mushfiqoon

    እነዚያም እነርሱ ከጌታቸው ቅጣት ፈሪዎች የኾኑት፡፡

  28. 28

    إِنَّ عَذَابَ رَبِّهِمْ غَيْرُ مَأْمُونٍۢ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Inna 'azaaba Rabbihim ghairu maamoon

    የጌታቸው ቅጣት (መምጣቱ) የማያስተማምን ነውና፡፡

  29. 29

    وَٱلَّذِينَ هُمْ لِفُرُوجِهِمْ حَٰفِظُونَ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wallazeena hum lifuroo jihim haafizoon

    እነዚያም እነርሱ ብልቶቻቸውን ጠባቂዎች የኾኑት፡፡

  30. 30

    إِلَّا عَلَىٰٓ أَزْوَٰجِهِمْ أَوْ مَا مَلَكَتْ أَيْمَٰنُهُمْ فَإِنَّهُمْ غَيْرُ مَلُومِينَ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Illaa 'alaaa azwaajihim aw maa malakat aymaanuhum fainnahum ghairu maloomeen

    በሚስቶቻቸው ወይም እጆቻቸው በያዙዋቸው (ባሪያዎች) ላይ ሲቀር፡፡ እነርሱ (በእነዚህ) የማይወቀሱ ናቸውና፡፡

  31. 31

    فَمَنِ ٱبْتَغَىٰ وَرَآءَ ذَٰلِكَ فَأُو۟لَٰٓئِكَ هُمُ ٱلْعَادُونَ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Famanib taghaa waraaa'a zaalika fa ulaaa'ika humul 'aadoon

    ከዚያም ወዲያ የፈለገ ሰው እነዚያ እነሱ ድንበር አላፊዎች ናቸው፡፡

  32. 32

    وَٱلَّذِينَ هُمْ لِأَمَٰنَٰتِهِمْ وَعَهْدِهِمْ رَٰعُونَ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wallazeena hum li amaa naatihim wa 'ahdihim raa'oon

    እነዚያም እነርሱ አደራዎቻቸውንና ቃል ኪዳናቸውን ጠባቂዎች የኾኑት፡፡

  33. 33

    وَٱلَّذِينَ هُم بِشَهَٰدَٰتِهِمْ قَآئِمُونَ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wallazeena hum bishahaadaatihim qaaa'imoon

    እነዚያም እነርሱ በምስክርነታቸው ትክክለኞች የኾኑት፡፡

  34. 34

    وَٱلَّذِينَ هُمْ عَلَىٰ صَلَاتِهِمْ يُحَافِظُونَ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Wallazeena hum 'alaa salaatihim yuhaafizoon

    እነዚያም እነርሱ በሶላቶቻቸው ላይ የሚጠባበቁት፡፡

  35. 35

    أُو۟لَٰٓئِكَ فِى جَنَّٰتٍۢ مُّكْرَمُونَ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Ulaaa'ika fee jannaatim mukramoon

    እነዚህ (ከዚህ በላይ የተወሱት ሁሉ) በገነቶች ውስጥ የሚከበሩ ናቸው፡፡

  36. 36

    فَمَالِ ٱلَّذِينَ كَفَرُوا۟ قِبَلَكَ مُهْطِعِينَ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Famaa lil lazeena kafaroo qibalaka muhti'een

    ለእነዚያም ለካዱት ወደ አንተ በኩል አንገቶቻቸውን መዝዘው የሚያተኩሩት ምን አላቸው?

  37. 37

    عَنِ ٱلْيَمِينِ وَعَنِ ٱلشِّمَالِ عِزِينَ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: 'Anil yameeni wa 'anish shimaali 'izeen

    ከቀኝና ከግራ ክፍልፍል ጭፍሮች ሲኾኑ፡፡

  38. 38

    أَيَطْمَعُ كُلُّ ٱمْرِئٍۢ مِّنْهُمْ أَن يُدْخَلَ جَنَّةَ نَعِيمٍۢ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Ayatma'u kullum ri'im minhum anyyudkhala jannata Na'eem

    ከእነርሱ እያንዳንዱ ሰው የጸጋይቱን ገነት መግባትን ይከጅላልን?

  39. 39

    كَلَّآ ۖ إِنَّا خَلَقْنَٰهُم مِّمَّا يَعْلَمُونَ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Kallaaa innaa khalaq nahum mimmaa ya'lamoon

    ይከልከል፤ እኛ ከሚያውቁት ነገር (ከፍቶት ጠብታ) ፈጠርናቸው፡፡

  40. 40

    فَلَآ أُقْسِمُ بِرَبِّ ٱلْمَشَٰرِقِ وَٱلْمَغَٰرِبِ إِنَّا لَقَٰدِرُونَ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Falaaa uqsimu bi Rabbil mashaariqi wal maghaaribi innaa laqaadiroon

    በምሥራቆችና በምዕራቦችም ጌታ እምላለሁ፡፡ እኛ በእርግጥ ቻዮች ነን፡፡

  41. 41

    عَلَىٰٓ أَن نُّبَدِّلَ خَيْرًۭا مِّنْهُمْ وَمَا نَحْنُ بِمَسْبُوقِينَ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: 'Alaaa an nubaddila khairam minhum wa maa Nahnu bimasbooqeen

    ከእነርሱ የተሻለን በመለወጥ ላይ፡፡ እኛም ተሸናፊዎች አይደለንም፡፡

  42. 42

    فَذَرْهُمْ يَخُوضُوا۟ وَيَلْعَبُوا۟ حَتَّىٰ يُلَٰقُوا۟ يَوْمَهُمُ ٱلَّذِى يُوعَدُونَ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Fazarhum yakhoodoo wa yal'aboo hattaa yulaaqoo yaw mahumul lazee yoo'adoon

    ያንንም የሚስፈራሩበትን ቀናቸውን እስከሚገናኙ ድረስ ተዋቸው፡፡ ይዋኙ ይጫወቱም፡፡

  43. 43

    يَوْمَ يَخْرُجُونَ مِنَ ٱلْأَجْدَاثِ سِرَاعًۭا كَأَنَّهُمْ إِلَىٰ نُصُبٍۢ يُوفِضُونَ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Yawma yakhrujoona minal ajdaasi siraa'an ka anna hum ilaa nusubiny yoofidoon

    ወደ ጣዖቶች እንደሚሽቀዳደሙ ኾነው ከመቃብሮቻቸው ፈጥነው የሚወጡበትን ቀን (እስከሚገናኙ ድረስ ተዋቸው)፡፡

  44. 44

    خَٰشِعَةً أَبْصَٰرُهُمْ تَرْهَقُهُمْ ذِلَّةٌۭ ۚ ذَٰلِكَ ٱلْيَوْمُ ٱلَّذِى كَانُوا۟ يُوعَدُونَ

    በቋንቋ ፊደል መጻፍ: Khaashi'atan absaaruhum tarhaquhum zillah; zaalikal yawmul lazee kaanoo yoo'adoon

    ዓይኖቻቸው ያፈሩ ኾነው ውርደት ትሸፍናቸዋለች፡፡ ይህ ቀን ያ ይስፈራሩበት የነበሩት ነው፡፡

የትርጉም እትም፦ am.sadiq

የቁጥር ድምጽ፡ ሚሻሪ ራሺድ አላፋሲ (128kbps via islamic.network CDN)።

ጽሑፍ እና ትርጉሞች፡ api.alquran.cloud · ኡትማኒ አረብኛ።

የአያህ ትርጉም ግልጽ ካልሆነ፣ ብቁ የሆነ አስተማሪን ጠይቅ - በተለይ ለህግ እና ለእምነት ጉዳዮች።

The Ascending Stairways — Islam Word